TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#DrMatshidisoMoeti 

የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ '#አፍሪካ' ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራጨ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል።

የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር ዶክተር ማሺዲሶ ሞዌቲ እንዳሉት በቂ ምርመራ እየተደረገ ባለመሆኑና የመከላከያ አቅርቦቶችም በቂ ባለመሆናቸው ቫይረሱ ከዋና ዋና ከተማዎች አልፎ በገጠር አካባቢዎችም ስሩን እየሰደደ ነው።

ነገር ግን የቫይረሱ ስርጭት አሁንም ቢሆን ከቁጥጥር ውጭ እንዳልሆ እና የሚመዘገቡ ሞቶች በመንግሥታት ቁጥጥር እየተደረገባቸው መሆኑን ዋና ዳይሬክተሯ ዶክተር ማሺዲሶ ሞዌቲ መናገራቸውን #BBC ዘግቧል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
👍1