TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#DrFawziyaAbikar

በሱማሊያ ተጨማሪ 55 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋገጠ!

ባለፉት 24 ሰዓት በሱማሊያ ተጨማሪ 55 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 928 ደርሷል።

በሌላ በኩል አስራ ዘጠኝ (19) ተጨማሪ ሰዎች ከኮሮና ቫይረስ ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 106 ደርሷል።

በተጨማሪ በሀገሪቱ የሟቾች ቁጥር ወደ 44 ከፍ ብሏል ባለፉት 24 ሰዓት የአምስት (5) ሰው ህይወት ማለፉ ሪፖርት ተደርጓል፤

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#DrFawziyaAbikar

በሱማሊያ ተጨማሪ 69 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋገጠ!

ባለፉት 24 ሰዓት በሱማሊያ ተጨማሪ 69 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 997 ደርሷል።

በሌላ በኩል አራት (4) ተጨማሪ ሰዎች ከኮሮና ቫይረስ ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 110 ደርሷል።

በተጨማሪ በሀገሪቱ የሟቾች ቁጥር ወደ 48 ከፍ ብሏል ባለፉት 24 ሰዓት የአራት (4) ሰው ህይወት ማለፉ ሪፖርት ተደርጓል፤

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#DrFawziyaAbikar

በሱማሊያ ተጨማሪ 57 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋገጠ!

ባለፉት 24 ሰዓት በሱማሊያ ተጨማሪ 57 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 1,054 ደርሷል።

በሌላ በኩል ትላንትናው ዕለት ስምንት (8) ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 118 ደርሷል።

በተጨማሪ በሀገሪቱ የሟቾች ቁጥር ወደ ሀምሳ አንድ (51) ከፍ ብሏል ባለፉት 24 ሰዓት የሶስት (3) ሰዎች ህይወት ማለፉ ሪፖርት ተደርጓል፤

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#DrFawziyaAbikar

በሱማሊያ ተጨማሪ 35 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋገጠ!

ባለፉት 24 ሰዓት በሱማሊያ ተጨማሪ 35 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 1,089 ደርሷል።

በሌላ በኩል ትላንትናው ዕለት ሶስት (3) ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 121 ደርሷል።

በተጨማሪ በሀገሪቱ የሟቾች ቁጥር ወደ ሀምሳ ሁለት (52) ከፍ ብሏል ባለፉት 24 ሰዓት የአንድ (1) ሰው ህይወት ማለፉ ሪፖርት ተደርጓል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#DrFawziyaAbikar

በሱማሊያ በአንድ ቀን 81 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ!

ባለፉት 24 ሰዓት በሱማሊያ ተጨማሪ 81 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 1,170 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት አምስት (5) ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 126 ደርሷል።

ባለፉት 24 ሰዓት በሀገሪቱ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሰው ህይወት አለማለፉን ከሱማሊያ ጤና ሚኒስቴር ዕለታዊ መግለጫ ተረድተናል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#DrFawziyaAbikar

በሱማሊያ ተጨማሪ 49 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ!

ባለፉት 24 ሰዓት በሱማሊያ ተጨማሪ 49 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 1,219 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት አራት (4) ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 130 ደርሷል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#DrFawziyaAbikar

በሱማሊያ ተጨማሪ 65 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ!

ባለፉት 24 ሰዓት በሱማሊያ ተጨማሪ 65 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 1,284 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት አምስት (5) ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 135 ደርሷል።

በተጨማሪ በሱማሊያ የሟቾች ቁጥር ወደ 53 ከፍ ብሏል፤ ባለፉት 24 ሰዓት የአንድ (1) ሰው ህይወት አልፏል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#DrFawziyaAbikar

በሱማሊያ በአንድ ቀን 73 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ!

ባለፉት 24 ሰዓት በሱማሊያ ተጨማሪ 73 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 1,357 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት አስራ ሶስት (13) ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 148 ደርሷል።

በተጨማሪ የሁለት (2) ሰዎች ህይወት ማለፉን ተከትሎ አጠቃላይ በሀገሪቱ በኮቪድ-19 ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ሃምሳ አምስት (55) ደርሷል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia