TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#EthiopianPremierLeague

ዛሬ የቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎችን ያስተናግዳል።

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም በሚካሄደው በዛሬው ጨዋታ የሁል ጊዜ ተፎካካሪዎቹ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ሙሉ ሶስት ነጥብ ለማግኘት ይፋለማሉ።

የሁለቱ ቡድኖች ተጠባቂ ጨዋታ ምሽት 12:00 ላይ የሚካሄድ መሆኑን ከወጣው መርሀ ግብር መመልከት ተችሏል።

ከዚህ ጨዋታ በተጨማሪ ሰበታ ከተማ ከ መከላከያ የሚፈለሙ ሲሆን ይህ ጨዋታ ከቀኑ በ9 ሰዓት ላይ ነው የሚካሄደው።

#CentralHawassaHotel #Betika

Photo : File

More : @tikvahethsport