#COVID19Amhara
ባለፉት 24 ሰዓት 483 የላብራቶሪ ምርመራ የተካነወነ ሲሆን 20 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። 16 ሰዎች ምዕራብ ጎንደር ዞን ከሚገኙ ለይቶ ማቆያ ማዕከላት ክትትል ሲደረግላቸው የነበሩና የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ ያላቸው፤ 1 ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ ዞን ሰቆጣ ለይቶ ማቆያ፤ 1 ከኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ባቲ አውቶብስ መናኸሪያ በተደረገ የናሙና ምርመራ፣ 1 ከሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ አውቶብስ መናኸሪያ ናቸው።
#COVID19Diredawa
በድሬዳዋ ከተማ ከተደረገው 55 የላብራቶሪ ምርመራ የ23 ዓመት ወጣት (ወንድ) በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል። ወጣሩ ከዚህ ቀደም በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ የነበረውና ከለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረው ነው።
#COVID19Gambella
ባለፉት 24 ሰዓት በክልሉ በተደረገው 274 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን 3 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። በክልሉ በቫይረሱ የተያዙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር 33 ደርሷል።
#COVID19Somali
በክልሉ ከተደረገው 103 የላብራቶሪ ምርመራ 4 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ሁሉም ከጅግጅጋ ሲሆኑ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክና በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት የሌላቸው ናቸው።
#COVID19BenishangulGumuz
በክልሉ በተደረገው 380 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሰው በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል። በዛሬዉ እለት ቫይረሱ የተገኘባት ግለሰብ ሰኔ-18-2012 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ አሶሳ በህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት (በገዳ ባስ) ከአዲስ አባባ የመጣች ስትሆን ከዳቡስ ኬላ ላይ ከተሳፋሪዎች ላይ በተወሰደዉ የናሙና ምርመራ ነዉ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ባለፉት 24 ሰዓት 483 የላብራቶሪ ምርመራ የተካነወነ ሲሆን 20 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። 16 ሰዎች ምዕራብ ጎንደር ዞን ከሚገኙ ለይቶ ማቆያ ማዕከላት ክትትል ሲደረግላቸው የነበሩና የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ ያላቸው፤ 1 ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ ዞን ሰቆጣ ለይቶ ማቆያ፤ 1 ከኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ባቲ አውቶብስ መናኸሪያ በተደረገ የናሙና ምርመራ፣ 1 ከሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ አውቶብስ መናኸሪያ ናቸው።
#COVID19Diredawa
በድሬዳዋ ከተማ ከተደረገው 55 የላብራቶሪ ምርመራ የ23 ዓመት ወጣት (ወንድ) በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል። ወጣሩ ከዚህ ቀደም በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ የነበረውና ከለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረው ነው።
#COVID19Gambella
ባለፉት 24 ሰዓት በክልሉ በተደረገው 274 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን 3 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። በክልሉ በቫይረሱ የተያዙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር 33 ደርሷል።
#COVID19Somali
በክልሉ ከተደረገው 103 የላብራቶሪ ምርመራ 4 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ሁሉም ከጅግጅጋ ሲሆኑ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክና በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት የሌላቸው ናቸው።
#COVID19BenishangulGumuz
በክልሉ በተደረገው 380 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሰው በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል። በዛሬዉ እለት ቫይረሱ የተገኘባት ግለሰብ ሰኔ-18-2012 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ አሶሳ በህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት (በገዳ ባስ) ከአዲስ አባባ የመጣች ስትሆን ከዳቡስ ኬላ ላይ ከተሳፋሪዎች ላይ በተወሰደዉ የናሙና ምርመራ ነዉ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia