TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
214 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#BBC_HARDtalk

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከቢቢሲ ሀርድቶክ ፕሮግራም ጋር ሰኞ ዕለት ቆይታ አድርገው በትግራይ ከተከሰተው ጦርነት ጋር በተያያዘ ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።

ትግራይ ውስጥ ተጀምሮ ሌሎች ክልሎች ስለተስፋፋው ጦርነት ፣ በትግራይ ስለተቋረጡት መሰረታዊ አገልግሎቶች፣ ሰለሰብአዊ መብት ጥሰቶች፣ ስለእርዳታ አቅርቦት እና ተያያዥ ጉዳዮች ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ከስቴፈን ሳከር ተወያይተዋል።

ዶ/ር ጌዲዮን በምን ጉዳዮች ላይ ምላሽ ሰጡ ?
- የሰብዓዊ እርዳታ ጉዳይ
- ሰላማዊ መፍትሔ
- የትግራይ ተወላጆች እስር
- የሰብዓዊ መብት ጥሰት ክሶች
- ስለመሠረታዊ አገልግሎቶች ... ሌሎችም።

ያንብቡ : telegra.ph/BBC-HardTalk-08-24 / ጥሩ የሆነ የኢንተርኔት ግንኙነት ማግኘት ከቻላችሁም ከላይ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Credit : BBC Amharic Service

@tikvahethiopia