TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AmharaRegionPoliceCommission

የመስቀል በዓል በሠላም እንዲጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች ያሉ የፖሊስ አባላት ዓመቱን ሙሉ ከሚያደርጉት መደበኛ የወንጀል መከላከል ተግባራቸው በተለየ ለበዓሉ መዘጋጀታቸውን ነው ኮሚሽኑ ለአብመድ ያስታወቀው፡፡ ከሌሎች የክልሉ የፀጥታ አካላት ጋር በጋራ የሚሠራው የቅድመ ወንጀል መከላከል ተግባርም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው የተገለጸው፡፡

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia