TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AmaharaPoliceCommission

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የገና በዓል በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች በሰላም እና በተረጋጋ ሁኔታ ተከብሮ ማለፉን አሳውቋል።

በሁሉም አካባቢ የእሳት አደጋም ሆነ ወንጀል ነክ ድርጊቶች አልተከሰቱም ተብሏል፡፡

ከትራፊክ አደጋ ጋር ተያይዞ በላልይበላ 2 ሰዎች የመንሸራተት እና መውደቅ አደጋ ገጥሟቸው ህይዎታቸው አልፏል።

አንድ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደኋላ ተንሸራትቶ ደግሞ 12 ሰዎች ላይ ቀላል አደጋ መድረሱን ኮሚሽኑን ለአብመድ ገልጿል።

@tikvahethiopiaBot