TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AmaharaPoliceCommission

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የገና በዓል በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች በሰላም እና በተረጋጋ ሁኔታ ተከብሮ ማለፉን አሳውቋል።

በሁሉም አካባቢ የእሳት አደጋም ሆነ ወንጀል ነክ ድርጊቶች አልተከሰቱም ተብሏል፡፡

ከትራፊክ አደጋ ጋር ተያይዞ በላልይበላ 2 ሰዎች የመንሸራተት እና መውደቅ አደጋ ገጥሟቸው ህይዎታቸው አልፏል።

አንድ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደኋላ ተንሸራትቶ ደግሞ 12 ሰዎች ላይ ቀላል አደጋ መድረሱን ኮሚሽኑን ለአብመድ ገልጿል።

@tikvahethiopiaBot