#AfricaUrbanForum
የመላው የአፍሪካውያን መዲና የሆነችው አዲስ አበባ ለሶስት ቀናት የሚቆይ የአፍሪካ ከተሞች ፎረምን እያስተናገደች ትገኛለች።
በርከታ የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች ፣ ከንቲባዎች፣ ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahethiopia
የመላው የአፍሪካውያን መዲና የሆነችው አዲስ አበባ ለሶስት ቀናት የሚቆይ የአፍሪካ ከተሞች ፎረምን እያስተናገደች ትገኛለች።
በርከታ የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች ፣ ከንቲባዎች፣ ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahethiopia
🙏283😡77❤69🕊37🤔13🥰11👏11😢4😱3