TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አሁንም አድማ ላይ ናቸው...

ጠቅላይ ሚንስትር #አብይ_አህመድና የህክምና ባለሙያዎች ያሏቸውን ቅሬታዎችና የመብት ጥያቄዎች በተመለከተ ሀገር አቀፍ ውይይት ቢያደርጉም አንዳንድ የጤና ባለሙያዎቹ አሁንም ድረስ አድማ ላይ መሆናቸውን ፎርቹን አስነብቧል። ውይይቱ ውጤታማ እንዳልነበረም ዘገባው አብራርቷል። የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎችና ኢንተር ሀኪሞች አሁንም አድማ ላይ ናቸው።

Via #ፎርቹን/በዋዜማ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia