TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ጠ/ሚ ዶክተር አብይ⬆️

ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር #ዐብይ_አህመድ ከExim ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ #ሁ_ሻኦሊን ጋር በትብብር በሚሰሩበት እና በልማት ላይ ግንኛነታቸውን የበለጠ ማጠናከር በሚቻልበት ዙሪያ መወያየታቸውን እና የኢትዮጵያ ብድርን መልሶ ማደራጀት ላይ መስማማታቸን ከጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት ሀላፊው አቶ #ፍፁም_አረጋ ገልፀዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና‼️

አቶ #ፍፁም_አረጋ ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሃላፊነታቸው ተነስተው ወደቀደመው መስሪያ ቤታቸው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ሊመለሱ ነው።

ምንጭ፦ አዲስ ስታንዳርድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በጤፍ ላይ የባለቤትነት መብት አለኝ ብሎ ሲሟገት የነበረው የኔዘርላንድ ነጋዴ ዘሄግ በሚገኘው ፍርድ ቤት እንደተፈረደበት አቶ #ፍፁም_አረጋ በማሕበራዊ ገፃቸው ይፋ አድርገዋል። የጤፍ የባለቤትነት መብት የኢትዮጵያ ህዝብ ነው ያሉት አቶ ፍፁም ይህን ዕውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን መናገራቸውም ይታወሳል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በአሜሪካ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር #ፍፁም_አረጋ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አቅርበዋል።

Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia