TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ፍኖተ_ሰላም

ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም በአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች ላይ በተፈፀመው ጥቃት ሳቢያ በደረሰው ጉዳት እና ከዚያም በኋላ የነበረውን የሠላማዊ ሕይወት ማስቀጠል በሚቻልበት ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ የአማራ ክልል የፀጥታ አካላት እየመከሩ ነው። በፍኖተ ሠላም ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ ባለው ምክክር የምሥራቅ ጎጃምና የምዕራብ ጎጃም ዞኖች፣ የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደርና ከክልል የተውጣጡ የፀጥታ ኃይል ኃላፊዎች እየተሳተፉ ነው፡፡

Via #AMMA
🗞ቀን ሃምሌ 3/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ፍኖተ_ሰላም የምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሠላም ከተማ ነዋሪዎች፣ የመንግሥት ሠራተኞች እና የፀጥታ ኃይል አባላት በጋራ በመሆን ችግኝ እየተከሉ ነው። በፍኖተ ሠላም ከተማ ዛሬ ብቻ 45 ሺህ ችግኞች እንደሚተከሉ ይጠበቃል፡፡