#ፍኖተ_ሰላም
ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም በአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች ላይ በተፈፀመው ጥቃት ሳቢያ በደረሰው ጉዳት እና ከዚያም በኋላ የነበረውን የሠላማዊ ሕይወት ማስቀጠል በሚቻልበት ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ የአማራ ክልል የፀጥታ አካላት እየመከሩ ነው። በፍኖተ ሠላም ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ ባለው ምክክር የምሥራቅ ጎጃምና የምዕራብ ጎጃም ዞኖች፣ የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደርና ከክልል የተውጣጡ የፀጥታ ኃይል ኃላፊዎች እየተሳተፉ ነው፡፡
Via #AMMA
🗞ቀን ሃምሌ 3/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም በአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች ላይ በተፈፀመው ጥቃት ሳቢያ በደረሰው ጉዳት እና ከዚያም በኋላ የነበረውን የሠላማዊ ሕይወት ማስቀጠል በሚቻልበት ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ የአማራ ክልል የፀጥታ አካላት እየመከሩ ነው። በፍኖተ ሠላም ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ ባለው ምክክር የምሥራቅ ጎጃምና የምዕራብ ጎጃም ዞኖች፣ የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደርና ከክልል የተውጣጡ የፀጥታ ኃይል ኃላፊዎች እየተሳተፉ ነው፡፡
Via #AMMA
🗞ቀን ሃምሌ 3/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ፍኖተ_ሰላም የምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሠላም ከተማ ነዋሪዎች፣ የመንግሥት ሠራተኞች እና የፀጥታ ኃይል አባላት በጋራ በመሆን ችግኝ እየተከሉ ነው። በፍኖተ ሠላም ከተማ ዛሬ ብቻ 45 ሺህ ችግኞች እንደሚተከሉ ይጠበቃል፡፡