TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ኢትዮጵያ🇪🇹
የሴቶች 5 ሺ ሜትር ማጣሪያ እየተካሄደ ይገኛል።
#ዳዊት_ስዩም እና #ጉዳፍ_ፀጋይ በአንድ ምድብ ውስጥ ሆነው ማጣሪያውን እየተወዳደሩ ይገኛሉ።
@tikvahethiopia
የሴቶች 5 ሺ ሜትር ማጣሪያ እየተካሄደ ይገኛል።
#ዳዊት_ስዩም እና #ጉዳፍ_ፀጋይ በአንድ ምድብ ውስጥ ሆነው ማጣሪያውን እየተወዳደሩ ይገኛሉ።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
እንኳን ደስ አለን 🇪🇹❤️ ! ኢትዮጵያውያን የበላይ ሆነው አጠናቀዋል ! እጅግ በጣም የሚደንቅ የቡድን ስራ በታየበት የሴቶች 5 ሺህ ሜትር ውድድር በጉዳፍ ፀጋይ አማካኝነት ወርቁ 🥇 ወደ ኢትዮጵያ ገቢ ተደርጓል። ነሀስም 🥉 በዳዊት ስዩም ተገኝቷል። ከፍተኛውን የቡድን ስራ የሰራችው የ10 ሺህ ሜትር ውድድር ባለድሏ ለተሰንበት ግደይ 5ኛ ደረጃ ይዛ አጠናቃለች። ኬንያ ብር አግኝታለች። እንኳን ደስ…
#ጉዳፍ_ፀጋይ❤️
በ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ከእጃችን የወጣውን የወርቅ ሜዳሊያ በ5 ሺህ ሜትር ውድድር ገቢ አድርጋዋለች።
በ1 ሺ 500 ሜትር የብር ፣ በ5000 ሜትር የወርቅ ባለቤት ጉዳፍ ፀጋይ !
@tikvahethiopia @tikvahethsport
በ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ከእጃችን የወጣውን የወርቅ ሜዳሊያ በ5 ሺህ ሜትር ውድድር ገቢ አድርጋዋለች።
በ1 ሺ 500 ሜትር የብር ፣ በ5000 ሜትር የወርቅ ባለቤት ጉዳፍ ፀጋይ !
@tikvahethiopia @tikvahethsport