TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ኢትዮጵያዊቷ አትሌት #ገንዘቤ_ዲባባ እና ሙዚቀኛው #ሮፍናን በታዋቂው የአሜሪካ 'ፎርብስ' መጽሔት የ2019 እድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች የሆኑ 30 አፍሪካውያን ተጽእኖ ፈጣሪዎች ውስጥ ተካተዋል። የአሜሪካው ታዋቂ የቢዝነስ መጽሔት ፎርብስ በቢዝነስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ፈጠራ እና ስፖርት ዘርፎች በ2019 በአፍሪካ እድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች የሆኑ 30 ተጽእኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን ይፋ አድርጓል።

ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/አትሌት-ገንዘቤ-ዲባባ-እና-ሙዚቀኛው-ሮፍናን-በፎርብስ-መጽሔት-እድሜያቸው-ከ30-ዓመት-በታች-የሆኑ-30-አፍሪካውያን-ተጽእኖ-ፈጣሪዎች-ውስጥ-ተካተቱ-07-05