TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

የአሜሪካ ማዕከላዊ የስለላ ድርጅት (CIA) በእጁ ከገቡት ማስረጃዎች ተነስቶ የጋዜጠኛ #ጀማል_ካሾጂን ግድያ #ያዘዘው አልጋወራሹ መሀመድ ቢን ሳልማን ነው የሚል መደምደሚያ ላይ መድረሱ ተዘገበ። ካሾጂ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢስታንቡል ቆንስላ ጽ/ቤት የገባው ከሞቱ አራት ቀን በፊት በኢትዮጵያ የመስቀል በዐል ዕለት ነበር።

ምንጭ፦ አልጀዚራ(በአለምነ ዋሴ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia