TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት አሸብር ወልደጊዮርጊስ በኮሚቴው ስብሰባ ላይ በተፈጠረ አለመግባባት አትሌት #ደራርቱ_ቱሉና ወ/ሮ #ዳግማዊት_ግርማይ ላይ የሀይል ጥቃት ለማድረስ መሞከራቸው ተሰምቷል። ሀሳቤን ተቃውማችኋል ያሏቸውን እነዚህን ሁለቱን የኮሚቴው አባላትን ለመደብደብ ም ሙከራ ማድረጋቸውን በቦታው የነበሩ ምስክሮች ይናገራሉ። አትሌት ደራርቱና ወሮ ዳግማዊት ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ሊወስዱት እየተዘጋጁ መሆኑን ለመስማት ተችሏል።

ምንጭ፦ wazema radio
@tsegabwolde @tikvahethiopia