#update⬆️ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አቶ #ይድነቃቸው_ወርቁ_ካሳ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲሰሩ ሾመዋቸዋል። አቶ ይድነቃቸው ወርቁ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙት የቀድሞው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኢንጅነር አብርሃም በላይ፥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው መሾማቸውን ተከትሎ ነው።
©ዋልታ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ዋልታ
@tsegabwolde @tikvahethiopia