TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.1K photos
1.5K videos
211 files
4.09K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update⬆️ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አቶ #ይድነቃቸው_ወርቁ_ካሳ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲሰሩ ሾመዋቸዋል። አቶ ይድነቃቸው ወርቁ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙት የቀድሞው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኢንጅነር አብርሃም በላይ፥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው መሾማቸውን ተከትሎ ነው።

©ዋልታ
@tsegabwolde @tikvahethiopia