TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update "...ጉባኤተኛው ገና ያላፀደቀውና በተለይም የድርጅቱ ሊቀመንበር ጓድ ደመቀ መኮነን በክብር #ይሰናበቱ አይሰናበቱ የሚለው በጉባኤተኛው ሰፊ ክርክር እየተካሄደበት ያልተጠናቀቀ በመሆኑ ገና #ውሳኔ ላይ አልተደረሰም፡፡ ጉባኤው #በዛሬው ውሎ በእንጥልጥል ያደሩ በክብር በትምህርትና በአንባሰደርነት ለማእከላዊ ኮሚቴነት በማይወዳደሩ አመራሮች ዙሪያ
የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ከዚህም በተጨማሪ አዲስ የማእከላዊ ኮሚቴ አባላትንና የድርጅቱን ስራአስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትን የድርጅቱን ሊቀመንበርና ም/ሊቀመንበር እንዲሁም የኦዲትና ቁጥጥር ኮሚሽን አመራር አካላትን ይመርጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡"

ምንጭ፦ANDM CC office
@tsegabwolde @tikvahethiopia