TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ATAYE

ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬ ከተማ አካባቢ በተፈጠረ ግጭት የሰው ሕይወት መጥፋቱ ይታወቃል። መንግስት “ለግጭቱ ተጠያቂው ኦነግ ነው” ሲል ገልፆአል።

ኦነግ በበኩሉ ተከታዩን ምላሽ ሰጥቷል፦

“አጣዬ #ኦነግ ምን ሊሰራ #ይመጣል፣ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ሰራዊት እንደሌለው ብዙ ጊዜ መላልሰን ተናግረናል በመሆኑም ስሞታው #ውሸት ነው” የኦነግ ቃል አቀባይ አቶ ቶሌራ አደባ

Via ዶቼ ቬለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia