TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ አንድ ዕቃ ጫኝ አውሮፕላን ዛሬ በሁለት F-16 የኢንዶኔዥያ ጄቶች ተገዶ ማረፉን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ የበረራ ቁጥሩ ETH 3728 የሆነው ቦይንግ Co 777 አውሮፕላን ቦታም በተባለች ደሴት፣ ሐንግ ናዲም አየር ማረፊያ እንዲያርፍ የተገደደው #ያለ_ፍቃድ የኢንዶኔዥያን አየር ክልል ጥሷል ተብሎ ነው፡፡ አውሮፕላኑ ተገዶ ያረፈው ከአዲስ አበባ ወደ ሆንግኮንግ፣ ስዋርሶ ከተማ በመብረር ላይ ሳለ መሆኑን የአውሮፕላን ማረፊያው ሃላፊዎች ተናግረዋል፡፡

Via Wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia