TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59K photos
1.5K videos
211 files
4.08K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#NewsAlert

በዓምላክ ተሰማ የአፍሪካ ዋንጫ #የፍፃሜ ጨዋታን እንዲመራ ተመረጠ። በአፍሪካ ዋንጫ ወሳኝ ጨዋታዎችን እየዳኘ የሚገኘው ኢትዮጵያዊው በዓምላክ ተሰማ የፍፃሜው ጨዋታ እንዲመራ በካፍ የዳኞች ኮሚቴ ተመርጧል። በግብፅ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው ውድድር ሁለት የምድብ፣ አንድ የሩብ ፍፃሜ እና ትላንት ወደ ፍፃሜ ለማለፍ ወሳኝ የነበረው የሴኔጋል እና ቱኒዚያን የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታን የመራ ሲሆን የፊታችን ዓርብ በካይሮ ስታዲየም በአልጄርያ እና ሴኔጋል መካከል የሚደረገውን የፍፃሜ ጨዋታም የሚመራ ይሆናል።

Via ሶከር ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia