ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
ዛሬ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ።
ቀን 7:00 ላይ የሴቶች 1,500 ሜትር #የግማሽ_ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ለምለም ሀይሉ በርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው።
ቀን 8:00 ላይ ደግሞ የሴቶች 3,000 ሜትር መሰናክል #ፍፃሜ ሲካሄድ መቅደስ አበበ እና ዘርፌ ወንድማገኝ ለሀገራችን ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳሊያ ለማስገኘት ይፋለማሉ።
ድል ለሀገራችን !
@tikvahethsport
ዛሬ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ።
ቀን 7:00 ላይ የሴቶች 1,500 ሜትር #የግማሽ_ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ለምለም ሀይሉ በርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው።
ቀን 8:00 ላይ ደግሞ የሴቶች 3,000 ሜትር መሰናክል #ፍፃሜ ሲካሄድ መቅደስ አበበ እና ዘርፌ ወንድማገኝ ለሀገራችን ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳሊያ ለማስገኘት ይፋለማሉ።
ድል ለሀገራችን !
@tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
ፍሬወይኒ ኃይሉ ሶስተኛ ሆና አጠናቃለች። በሁለተኛው ምድብ የማጣሪያ ውድድር ፤ ፍሬወይኒ ኃይሉ ሶስተኛ ደረጃ ይዛ አጠናቃለች። ወደ ግማሽ ፍፃሜ ውድድር አልፋለች። እንኳን ደስ አለን 🇪🇹 ❤️ ! ቲክቫህ ስፖርት : https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x @tikvahethiopia @tikvahethsport
ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ሆና አጠናቃለች።
በሶስተኛው ምድብ የማጣሪያ ውድድር ፤ ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ደረጃ ይዛ በበላይነት አጠናቃለች።
ወደ ግማሽ ፍፃሜ ውድድር አልፋለች።
በ1,500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ሁሉም ሴት አትሌቶቻችን ፦
🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ
🇪🇹 ፍሬወይኒ ኃይሉ
🇪🇹 ሂሩት መሸሻ በድንቅ ብቃት ወደ ግማሽ ፍፃሜው አልፈዋል።
⏰ ነገ ለሊት 11:05 ላይ #የግማሽ_ፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል።
እንኳን ደስ አለን 🇪🇹❤️ !
ቲክቫህ ስፖርት : https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x
@tikvahethiopia @tikvahethsport
በሶስተኛው ምድብ የማጣሪያ ውድድር ፤ ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ደረጃ ይዛ በበላይነት አጠናቃለች።
ወደ ግማሽ ፍፃሜ ውድድር አልፋለች።
በ1,500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ሁሉም ሴት አትሌቶቻችን ፦
🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ
🇪🇹 ፍሬወይኒ ኃይሉ
🇪🇹 ሂሩት መሸሻ በድንቅ ብቃት ወደ ግማሽ ፍፃሜው አልፈዋል።
⏰ ነገ ለሊት 11:05 ላይ #የግማሽ_ፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል።
እንኳን ደስ አለን 🇪🇹❤️ !
ቲክቫህ ስፖርት : https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x
@tikvahethiopia @tikvahethsport
👍64👏5❤2🥰2😢1🙏1