TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !

ዛሬ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ።

ቀን 7:00 ላይ የሴቶች 1,500 ሜትር #የግማሽ_ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ለምለም ሀይሉ በርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው።

ቀን 8:00 ላይ ደግሞ የሴቶች 3,000 ሜትር መሰናክል #ፍፃሜ ሲካሄድ መቅደስ አበበ እና ዘርፌ ወንድማገኝ ለሀገራችን ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳሊያ ለማስገኘት ይፋለማሉ።

ድል ለሀገራችን !

@tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
ፍሬወይኒ ኃይሉ ሶስተኛ ሆና አጠናቃለች። በሁለተኛው ምድብ የማጣሪያ ውድድር ፤ ፍሬወይኒ ኃይሉ ሶስተኛ ደረጃ ይዛ አጠናቃለች። ወደ ግማሽ ፍፃሜ ውድድር አልፋለች። እንኳን ደስ አለን 🇪🇹 ❤️ ! ቲክቫህ ስፖርት : https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x @tikvahethiopia @tikvahethsport
ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ሆና አጠናቃለች።

በሶስተኛው ምድብ የማጣሪያ ውድድር ፤ ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ደረጃ ይዛ በበላይነት አጠናቃለች።

ወደ ግማሽ ፍፃሜ ውድድር አልፋለች።

በ1,500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ሁሉም ሴት አትሌቶቻችን ፦

🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ
🇪🇹 ፍሬወይኒ ኃይሉ
🇪🇹 ሂሩት መሸሻ በድንቅ ብቃት ወደ ግማሽ ፍፃሜው አልፈዋል።

ነገ ለሊት 11:05 ላይ #የግማሽ_ፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል።

እንኳን ደስ አለን 🇪🇹❤️ !

ቲክቫህ ስፖርት : https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x

@tikvahethiopia @tikvahethsport
👍64👏52🥰2😢1🙏1