TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር #የዜጎችን_ደህንነት ለመጠበቅ መብታቸውን ለማስከበር በሚያደርገው እንቅስቃሴ ህይወታቸው ለአደጋ ተጋልጦ የነበሩ ዜጎችን ከታንዛንያ እና ሊቢያ መመለስ ጀምሯል። በዚህም መሰረት የታንዛንያ መንግስት ህጋዊ የጉዞ ፈቃድ ሳይኖራቸው ወደ ሀገሩ የገቡ 231 ኢትዮጵያውያን ክሳቸው ተቋርጦ ምህረት እንዲያደርግላቸው ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በማድረጉ ዛሬ ጠዋት 65 ዜጎች ተመልሰዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia