#update የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር #የዜጎችን_ደህንነት ለመጠበቅ መብታቸውን ለማስከበር በሚያደርገው እንቅስቃሴ ህይወታቸው ለአደጋ ተጋልጦ የነበሩ ዜጎችን ከታንዛንያ እና ሊቢያ መመለስ ጀምሯል። በዚህም መሰረት የታንዛንያ መንግስት ህጋዊ የጉዞ ፈቃድ ሳይኖራቸው ወደ ሀገሩ የገቡ 231 ኢትዮጵያውያን ክሳቸው ተቋርጦ ምህረት እንዲያደርግላቸው ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በማድረጉ ዛሬ ጠዋት 65 ዜጎች ተመልሰዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia