#update 123ኛውን #የአድዋ_ድል_በዓል በሀገር አቀፍ ደረጃ #በአድዋ ከተማ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነው ሲል የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገልጿል፡፡ “የአድዋ ድል በዓል የብዝሃነታችንና የአንድነታችን ህያው አሻራ ነው” በሚል መሪ ቃል ዝግጅቱ እንደሚከበር ቢሮው አስታውቋል፡፡
Via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia