TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#DireDawa

3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ውጭ ተደርጎበት ተገንብቷል የተባለው የድሬዳዋ ደረቅ ወደብ እና ተርሚናል ዛሬ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ኢዜአ ዘግቧል።

የድሬደዋ ወደብ እና ተርሚናል በ34 ነጥብ 1ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን ባለሶስት ወለል የቢሮ ህንፃ ፣ መጋዘን ፣ የኮንቴይነር ተርሚናልና 10 ሄክታር የውስጥ ለውስጥ የኮንክሪት መንገድ አለው ተብሏል።

በተጨማሪም በአንድ ጊዜ 140 መኪናዎች ማቆም የሚያስችል የተገነባ ቦታ፤ ሁለት የዕቃ ማስቀመጫ መጋዘን እንዲሁም ወደቡን ከኢትዮ ጅቡቲ ባቡር መስመር የሚያገናኝ #የባቡር_ሃዲድ የተሰራለት እንደሆነ ተገልጿል።

Credit : ENA

@tikvahethiopia
👍499👎32🥰15😱15😢1211🕊9🙏7🤔6