TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛሬ ጀምሮ ወደ ሩሲያ ርዕሰ ከተማ ሞስኮ #የቀጥታ በረራ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ #ተወልደ_ገብረማሪያም በቆዳ ስፋቷ የአለም ግዙፍ ሀገር ወደ ሆነችው ሩሲያ የሚጀመረው የበረራ ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል፡፡ አዲሱ የቀጥታ በረራ አገልግሎትም እጅግ ዘመናዊ በሆነው 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን በሳምንት ለሶስት ቀናት እንደሚሰጥ ጠቁመዋል፡፡

ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia