TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ለBiT ተማሪዎች‼️

ቀን 26/01/2011 ዓ.ም

በባህር ዳር ዩንቨርስቲ ለባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር የነባር ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ላልተወሰነ ጊዜ #ማራዘሙን የገለፀ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በ2010 ዓ.ም ማጠቃለያ ፈተና ላልወሰዳችሁ ( ለ1ኛ፤2ኛ እና የ3ኛ ዓመት Holistic ፈተና ተፈታኝ ) የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች #የማይመለከት መሆኑን አውቃችሁ ኢንስቲትዩቱ ባወጣላችሁ የመግቢያና የፈተና መርሃ ግብር መሰረት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡

ምንጭ፦ የBiT የፌስቡክ ገፅ
@tsegabwolde @tikvahethiopia