#የመከላከያ_ሰራዊቱ_ማስጠንቀቂያ
መከላከያ ሰራዊት የትግራይ ልዩ ሀይል እና የትግራይ ሚሊሻ አባላት የጥፋት ቡድኑ ከለላ ከመሆን ይልቅ ለሀገር መከላከያ እጃቸውን እንዲሰጡ አሳስቧል።
እጃቸውን ለመከላከያ ሰራዊት የማይሰጡ ከሆነ መከላከያው "ያለምንም ቅድመ ሁኔታ" ለመደምሰስ እንደሚገደድ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ አስጠንቅቋል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
መከላከያ ሰራዊት የትግራይ ልዩ ሀይል እና የትግራይ ሚሊሻ አባላት የጥፋት ቡድኑ ከለላ ከመሆን ይልቅ ለሀገር መከላከያ እጃቸውን እንዲሰጡ አሳስቧል።
እጃቸውን ለመከላከያ ሰራዊት የማይሰጡ ከሆነ መከላከያው "ያለምንም ቅድመ ሁኔታ" ለመደምሰስ እንደሚገደድ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ አስጠንቅቋል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia