መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ🔝
በዛሬው ዕለት #የመቐለ_ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ 376 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል። ከእነዚህ መካከል 245 በመጀመርያ ዲግሪ (ዶክትሬት)፣ 78 በድህረ-ምረቃ፣ ስፔሻሊቲ በተለያዩ የህክምና ዘርፎች ነው። ከአጠቃላይ ተመራቂዎች 97ቱ ሴቶች ናቸው።
ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ ብሏል!!
Via Mekelle University
ፎቶ፦EZRA(TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት #የመቐለ_ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ 376 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል። ከእነዚህ መካከል 245 በመጀመርያ ዲግሪ (ዶክትሬት)፣ 78 በድህረ-ምረቃ፣ ስፔሻሊቲ በተለያዩ የህክምና ዘርፎች ነው። ከአጠቃላይ ተመራቂዎች 97ቱ ሴቶች ናቸው።
ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ ብሏል!!
Via Mekelle University
ፎቶ፦EZRA(TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ ፦ በትግራይ በነበረው ጦርነት ምክንያት የማምረት ስራውን አቁሞ የነበረው " ሞሃ የለስላስ መጠጥ ምርቶች ፋብሪካ " #የመቐለ ቅርንጫፍ ዳግም ስራ መጀመሩን ድምፂ ወያነ ዘግቧል።
በጦርነቱ ምክንያት ፋብሪካው ላለፉት ሁለት አመታት ስራ በማቆሙ ከ400 ሚልዮን ብር በላይ ለሆነ ኪሰራ መዳረጉ ተነግሯል።
ከዚህ ባለፈ የፋብሪካው ሰራተኞቹ ለከፋ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ተጋልጠው መቆየታቸው ተገልጿል።
የፋብሪካው ዳግም ስራ በመጀመር በጦርነቱ ለከፍተኛ ችግር ተጋልጠው ለቆዩት የተቋሙ ሰራተኞች ተስፋ የሚሰጥ መሆኑን የፋብሪካው አመራሮች እና ሰራተኞች መናገራቸውን ድምፂ ወያነ ዘግቧል።
Photo Credit : Demtsi Weyane
@tikvahethiopia
በጦርነቱ ምክንያት ፋብሪካው ላለፉት ሁለት አመታት ስራ በማቆሙ ከ400 ሚልዮን ብር በላይ ለሆነ ኪሰራ መዳረጉ ተነግሯል።
ከዚህ ባለፈ የፋብሪካው ሰራተኞቹ ለከፋ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ተጋልጠው መቆየታቸው ተገልጿል።
የፋብሪካው ዳግም ስራ በመጀመር በጦርነቱ ለከፍተኛ ችግር ተጋልጠው ለቆዩት የተቋሙ ሰራተኞች ተስፋ የሚሰጥ መሆኑን የፋብሪካው አመራሮች እና ሰራተኞች መናገራቸውን ድምፂ ወያነ ዘግቧል።
Photo Credit : Demtsi Weyane
@tikvahethiopia