TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

ከወራት በፊት ወደ ቤተ መንግስት ካቀኑ ወታደሮች ውስጥ 66ቱ ላይ ውሳኔ መተላለፉ ተገለፀ። የምስራቅ እዝ አዛዥ ሜጀር ጀነራል #ዘውዱ_በላይ እንደተናገሩት 66ቱ ወታደሮች በቀዳማይ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ቀርበው ቅጣት ተላልፎባቸዋል። በሌሎች ላይ ደግሞ አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱን ሜጀር ጀነራል #ዘውዱ አስታውቀዋል።

ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia