TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በአሁኑ ወቅት የተረጋጋ ሰላም እየተፈጠረ ባለበት በምዕራብ ወለጋ ዞን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሥራውን ያለምንም ስጋት በአግባቡ እንዲጀምር የዞኑ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የጽህፈት ቤት ኃላፊው አቶ #ዘሪሁን_ተክሌ ከአዲስ ዘመን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደተናገሩት፤ በዞኑ ውስጥ ትልቅ ተግዳሮት ሆኖ ያስቸገረው የባንኮች ሥራ አለመጀመር ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት ሰላምና መረጋጋት የተፈጠረ በመሆኑ ቀድሞ የነበረው ዘረፋና የመንገድ መዘጋት አይስተዋልም፡፡ አንዳች የሚያሰጋ ነገር ባለመኖሩም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለምንም ስጋት የገንዘብ እንቅስቃሴውን ማድረግ ይችላል ብለዋል፡፡

ምንጭ፦ አዲስ ዘመን
@tsegabwolde @tikvahethiopia