በኦሮሚያ ክልል ዝግጅቱ ተጠናቋል!
#ሃምሌ22
በኦሮሚያ ክልል የተዘጋጁ ችግኞች #ወደሚተከሉበት ስፍራ እየተጓጓዙ መሆኑ ተገለጸ። በክልሉ ባሉ 3 ሺህ 92 የችግኝ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ችግኞች ወደሚተከሉበት ቦታ እየተጓጓዙ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሃምሌ22
በኦሮሚያ ክልል የተዘጋጁ ችግኞች #ወደሚተከሉበት ስፍራ እየተጓጓዙ መሆኑ ተገለጸ። በክልሉ ባሉ 3 ሺህ 92 የችግኝ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ችግኞች ወደሚተከሉበት ቦታ እየተጓጓዙ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia