TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ጥንቃቄ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፤ #ክረምቱ_ጠንከር እያለ በመምጣቱ መላው የከተማው ነዋሪዎች ሁሉ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።

ትላንት በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ያጋጠመው የበረዶ ክምር ከወትሮው ለየት ባለ ሁኔታ መንገድ በመዝጋት በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ጫና አሳርፎ መስተዋሉን ገልጿል።

በዚህም የከተማው ነዋሪዎች በየአካባቢው የክረምት ወቅቱን ተከትሎ ሊያጋጥሙ ከሚችሉ አደጋዎች ከወዲሁ የተለያዩ የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንዲያደርጉ የከተማው አስተዳደር አሳስቧል።

(Mayor Office of AA)

@tikvahethiopia
👍9