TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ወደ መልካም ስራችን እንመለስ!

በኔትዎርክ መቋረጥ ምክንያት ለእህት እና ወንድሞቻችን እንዲሁም ለልጆቻችን ተገቢውን ነገር ሳናደርግ ቆይተናል፦

#1

√ስም፦ #ሳምራዊት_አረጋ
√እድሜ 22
√የአድማስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ
√በደረሰባት ድንገተኛ የኩላሊት ህመም በአልጋ ላይ የወደቀች እህታችን...ልጃችን

#2

√ስም፦ #ምህረቱ_መንግስቴ
√ከ8ተኛ ክፍል ትምህርቱን አቋርጦ ለ11አመታት በየሆስፒታሉ ሲንከራተት የቆየ በሰው እቅፍ ካልሆነ መንቀሳቀስ የማይችል ሲመገብም ሆነ ለተፈጥሮ ግዳጅ መቀመጥ የማይችል
√በከፋተኛ የአጥንት ቁስለት እየተሰቃየ ከግራታፋው 5 የተለያዩ ቁስለቶች ፈሳሽ የሚፈሰው
√ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ውጭ ሀገር እንዲታከም ሪፈር የፃፈለት 1.2ሚሊየን ብር የተጠየቀ ነገር ግን ወላጁን በሞት ያጣና ምንም ገቢ የሌለው አሳዛኝ የ21 አመት ታዳጊ

#3

√ስም፦ #ካሊድ_ኡመር
√የ16 አመት ታዳጊ
√በኩላሊት ህመም የሚሰቃይ ልጃችን..ወንድማችን

በTIKVAH-ETH አተባባሪነት 1የጋራ የባንክ አካውንት እንዲከፍቱ ተደርጓል።

1000278664612 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

💰400,000 ብር (ለማሰባሰብ የታቀደው ገንዘብ)

በትንሹ 40 ሺ አባላት ተሳታፊ እንድትሆኑ እንማፀናለን ፦ 10 ብር * 40,000 የtikvahethiopia አባላት=400,000 ብር

🏷እስካሁን የተገኘው 48,000 ብር

የሞባይል ባንኪንግ ተጠቅችሁ አሁኑኑ ድጋፋችሁን ታደርጉ ዘንድ እንማፀናለን! #TIKVAH_ETHIOPIA

@tsegabwolde @tikvahethiopia