ወደ መልካም ስራችን እንመለስ!
በኔትዎርክ መቋረጥ ምክንያት ለእህት እና ወንድሞቻችን እንዲሁም ለልጆቻችን ተገቢውን ነገር ሳናደርግ ቆይተናል፦
#1
√ስም፦ #ሳምራዊት_አረጋ
√እድሜ 22
√የአድማስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ
√በደረሰባት ድንገተኛ የኩላሊት ህመም በአልጋ ላይ የወደቀች እህታችን...ልጃችን
#2
√ስም፦ #ምህረቱ_መንግስቴ
√ከ8ተኛ ክፍል ትምህርቱን አቋርጦ ለ11አመታት በየሆስፒታሉ ሲንከራተት የቆየ በሰው እቅፍ ካልሆነ መንቀሳቀስ የማይችል ሲመገብም ሆነ ለተፈጥሮ ግዳጅ መቀመጥ የማይችል
√በከፋተኛ የአጥንት ቁስለት እየተሰቃየ ከግራታፋው 5 የተለያዩ ቁስለቶች ፈሳሽ የሚፈሰው
√ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ውጭ ሀገር እንዲታከም ሪፈር የፃፈለት 1.2ሚሊየን ብር የተጠየቀ ነገር ግን ወላጁን በሞት ያጣና ምንም ገቢ የሌለው አሳዛኝ የ21 አመት ታዳጊ
#3
√ስም፦ #ካሊድ_ኡመር
√የ16 አመት ታዳጊ
√በኩላሊት ህመም የሚሰቃይ ልጃችን..ወንድማችን
በTIKVAH-ETH አተባባሪነት 1የጋራ የባንክ አካውንት እንዲከፍቱ ተደርጓል።
1000278664612 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
💰400,000 ብር (ለማሰባሰብ የታቀደው ገንዘብ)
በትንሹ 40 ሺ አባላት ተሳታፊ እንድትሆኑ እንማፀናለን ፦ 10 ብር * 40,000 የtikvahethiopia አባላት=400,000 ብር
🏷እስካሁን የተገኘው 48,000 ብር
የሞባይል ባንኪንግ ተጠቅችሁ አሁኑኑ ድጋፋችሁን ታደርጉ ዘንድ እንማፀናለን! #TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኔትዎርክ መቋረጥ ምክንያት ለእህት እና ወንድሞቻችን እንዲሁም ለልጆቻችን ተገቢውን ነገር ሳናደርግ ቆይተናል፦
#1
√ስም፦ #ሳምራዊት_አረጋ
√እድሜ 22
√የአድማስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ
√በደረሰባት ድንገተኛ የኩላሊት ህመም በአልጋ ላይ የወደቀች እህታችን...ልጃችን
#2
√ስም፦ #ምህረቱ_መንግስቴ
√ከ8ተኛ ክፍል ትምህርቱን አቋርጦ ለ11አመታት በየሆስፒታሉ ሲንከራተት የቆየ በሰው እቅፍ ካልሆነ መንቀሳቀስ የማይችል ሲመገብም ሆነ ለተፈጥሮ ግዳጅ መቀመጥ የማይችል
√በከፋተኛ የአጥንት ቁስለት እየተሰቃየ ከግራታፋው 5 የተለያዩ ቁስለቶች ፈሳሽ የሚፈሰው
√ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ውጭ ሀገር እንዲታከም ሪፈር የፃፈለት 1.2ሚሊየን ብር የተጠየቀ ነገር ግን ወላጁን በሞት ያጣና ምንም ገቢ የሌለው አሳዛኝ የ21 አመት ታዳጊ
#3
√ስም፦ #ካሊድ_ኡመር
√የ16 አመት ታዳጊ
√በኩላሊት ህመም የሚሰቃይ ልጃችን..ወንድማችን
በTIKVAH-ETH አተባባሪነት 1የጋራ የባንክ አካውንት እንዲከፍቱ ተደርጓል።
1000278664612 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
💰400,000 ብር (ለማሰባሰብ የታቀደው ገንዘብ)
በትንሹ 40 ሺ አባላት ተሳታፊ እንድትሆኑ እንማፀናለን ፦ 10 ብር * 40,000 የtikvahethiopia አባላት=400,000 ብር
🏷እስካሁን የተገኘው 48,000 ብር
የሞባይል ባንኪንግ ተጠቅችሁ አሁኑኑ ድጋፋችሁን ታደርጉ ዘንድ እንማፀናለን! #TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia