TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ አዲስ ለተቋቋመው የብሔራዊ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት በተዘጋጀ የመተዋወቂያ መድረክ ላይ አባላቱ ዘላቂ ሀገራዊ ትስስርን ለማሳደግ መስራት
እንዳለባቸው ተናግረው ለሌላ ሀገራት ተምሳሌት ሊሆን የሚችል ሥርዓት እንዲፈጥሩ አበረታተዋል። ኮሚሽኑ የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት #ከሰላም_ሚኒስቴር ጋር በቅርበት
ይሰራል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia