#update ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ አዲስ ለተቋቋመው የብሔራዊ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት በተዘጋጀ የመተዋወቂያ መድረክ ላይ አባላቱ ዘላቂ ሀገራዊ ትስስርን ለማሳደግ መስራት
እንዳለባቸው ተናግረው ለሌላ ሀገራት ተምሳሌት ሊሆን የሚችል ሥርዓት እንዲፈጥሩ አበረታተዋል። ኮሚሽኑ የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት #ከሰላም_ሚኒስቴር ጋር በቅርበት
ይሰራል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንዳለባቸው ተናግረው ለሌላ ሀገራት ተምሳሌት ሊሆን የሚችል ሥርዓት እንዲፈጥሩ አበረታተዋል። ኮሚሽኑ የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት #ከሰላም_ሚኒስቴር ጋር በቅርበት
ይሰራል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia