Alert ወላይታ ሶዶ‼️
"ሰላም ፀግሽ በወላይታ ሶዶ ከተማ ዙሪያ ህገ ወጥ ቤቶችን #ከማፍረስ ጋር ተያይዞ ወላይታ ሶዶ ከተማ ውስጥ አለመረጋጋት እየተከሰተ በመሆኑ መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ ይፈልግ፡፡ እስካሁን ባለው ሁኔታ የታክሲ አገልግሎት እና አጠቃላይ ትራንስፖርት አገልግሎት ተቋርጧል፡፡" ታሪኩ ከወ/ሶዶ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሰላም ፀግሽ በወላይታ ሶዶ ከተማ ዙሪያ ህገ ወጥ ቤቶችን #ከማፍረስ ጋር ተያይዞ ወላይታ ሶዶ ከተማ ውስጥ አለመረጋጋት እየተከሰተ በመሆኑ መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ ይፈልግ፡፡ እስካሁን ባለው ሁኔታ የታክሲ አገልግሎት እና አጠቃላይ ትራንስፖርት አገልግሎት ተቋርጧል፡፡" ታሪኩ ከወ/ሶዶ
@tsegabwolde @tikvahethiopia