TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
/የደብረማርቆስ ዩኒቨረስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ታፈረ መላኩ/ የተናገሩት፦
.
.
"ተማሪዎች ከየትኛውም የፖለቲካ እንቅሰቃሴዎች ራሳቸውን ነፃ በማድረግ ለያዙት #ዓላማ ተገዥ እና የመፍትሄ አካል ሊሆኑ ይገባል"

"የተለያዩ አካላት ድርጊቱን #ከማውገዝ ይልቅ #ለፖለቲካ ጥቅም ለመጠቀም ሞክረዋል ብለዋል"

"ከከተማው ነዋሪ ጋር በተከታታይ የተደረጉ ውይይቶች ተማሪዎች #ተረጋግተው ትምህርታቸውን እንዲጀምሩ አስችሏል"

"መሰል ድርጊቶች እንዳያጋጥሙ አሁንም ከአካባቢው ማህበረስብ ጋር በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል"

Via #ፋና
@tsegabwolde @tikvahethiopia