#update ኦባንግ ሜቶ⬆️
የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እና ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ሊቀ-መንበር የሆኑት #ኦባንግ_ሜቶ ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ዝግጅት ላይ መሆናቸውን አስታውቋል። ኦባንግ በግል የፌስቡክ ገፃቸው በጻፏት አጠር ያለች ፅሁፍ ከባልደረቦቻቸው ጋር ወደ #ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ አሳውቀዋል።
©dw amharic
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እና ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ሊቀ-መንበር የሆኑት #ኦባንግ_ሜቶ ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ዝግጅት ላይ መሆናቸውን አስታውቋል። ኦባንግ በግል የፌስቡክ ገፃቸው በጻፏት አጠር ያለች ፅሁፍ ከባልደረቦቻቸው ጋር ወደ #ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ አሳውቀዋል።
©dw amharic
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መስቀል አደባባይ⬆️የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ሊቀመንበር #ኦባንግ_ሜቶ ዛሬ በኦነግ(ABO) አቀባበል ላይ ተገኝተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ሊቀመንበር #ኦባንግ_ሜቶ ከ16 ዐመታት በኋላ ዛሬ ወደ ጋምቤላ ተጉዟል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጋምቤላ⬆️የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ሊቀመንበር #ኦባንግ_ሜቶ ከ16 ዐመታት ጋምቤላ ተብተዋል። ኦባንግ ጋምቤላ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከባህር ዳር⬆️
"ዋለልኝ ነኝ ከባህርዳር..እነዚህ ምርጥ የባህርዳር ወጣቶች ለአቶ #ኦባንግ_ሜቶ ባረፉበት ሆቴል በማቅናት ስጦታ አበርክተውላቸዋል፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ዋለልኝ ነኝ ከባህርዳር..እነዚህ ምርጥ የባህርዳር ወጣቶች ለአቶ #ኦባንግ_ሜቶ ባረፉበት ሆቴል በማቅናት ስጦታ አበርክተውላቸዋል፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከሰመራ🔝
"በሠመራ ዩኒቨርሲት አዘጋጅነት በአቶ #ኦባንግ_ሜቶ አና ሌሎች ተጋባዥ አወያዮች በተገኙበት አነቃቂ ንግግር የቀረበበት የሚገኝ ውይይት መድረክ ብሔር ብሔረሰቦች አዳራሽ አየተካሄደ ነው። የወደፊት አቅጣጫ :-ሁላችንም አብረን ነፃ ካልወጣን ማንም ብቻውን ነፃ መሆን አይችልም!! ጁሀር ሬድዋን ከሰመራ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በሠመራ ዩኒቨርሲት አዘጋጅነት በአቶ #ኦባንግ_ሜቶ አና ሌሎች ተጋባዥ አወያዮች በተገኙበት አነቃቂ ንግግር የቀረበበት የሚገኝ ውይይት መድረክ ብሔር ብሔረሰቦች አዳራሽ አየተካሄደ ነው። የወደፊት አቅጣጫ :-ሁላችንም አብረን ነፃ ካልወጣን ማንም ብቻውን ነፃ መሆን አይችልም!! ጁሀር ሬድዋን ከሰመራ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia