TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ #ታከለ_ኡማ በእጣ አወጣጥ ስነ ስርዓቱ ላይ እንዳሉት ለእጣ ከቀረቡ ቤቶች ውስጥ ቤቶቹ በተሰሩባቸው አካባቢዎች ላሉ #አርሶ_አደሮችና የአርሶ አደር ልጆች #እጣ_ሳይገቡ እንዲያገኙ የከተማ አስተዳድሩ ውሳኔ ማሳለፉን ተናግረዋል፡፡ ከተማዋ የምታካሂደው የተቀናጀ ልማት ሁሉን አቀፍ ተጠቃሚነትን ያጋገጠ እንዲሆን በማድረግ የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ከንቲባው አመልክተዋል፡፡ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሩ አቶ #ዣንጥራር_አባይ በእጣ ማውጣት ስነ ስርዓቱ ላይ እንዳሉት አገራዊ የቤት ችግርን ለመፍታት የህብረት ስራ ማህበራትን በማደራጀት ጭምር የቤት ችግሩን ለመፍታት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡ በዘላቂነት የቤት ችግርን ለመፍታትም የግሉን ዘርፍ ማሳተፍ አማራጭ የሌለው ተግባር መሆኑንም ተናግረዋል፡፡

Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ለእጣ ከቀረቡ ቤቶች ውስጥ ቤቶቹ #በተሰሩባቸው አካባቢዎች ላሉ #አርሶ_አደሮችና የአርሶ አደር ልጆች #እጣ_ሳይገቡ እንዲያገኙ የከተማ አስተዳድሩ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia