TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ቦሌ አየር ማረፊያ⬆️

የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮችን አቀባበል ለመዘገብ ወደ ቦሌ አየር ማረፊያ የሄዱ ጋዜጠኞች #እንዳይገቡ ተከለከሉ። የ170 ጋዜጠኞች ስም ዝርዝር ለፀጥታ ኃይሎች የተሰጠ ቢሆንም ስማቸው #ተመርጦ የተከበበ ብቻ እንዲገቡ ተደርጓል። ጋዜጠኞች ገብተው ቪዲዮ የሚቀርጹ ወይም በተቃራኒው ያልገባላቸው ሚዲያዎች አሉ። የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ምርጫውን ለምን እና በምን መስፈርት እንዳደረገ የጥበቃ ሰራተኞች የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልጸዋል። “ያልተከበበ አይገባም” ብለዋል።

©ኢሳት
@tsegabwolde @tikvahethiopia