#update ቦሌ አየር ማረፊያ⬆️
የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮችን አቀባበል ለመዘገብ ወደ ቦሌ አየር ማረፊያ የሄዱ ጋዜጠኞች #እንዳይገቡ ተከለከሉ። የ170 ጋዜጠኞች ስም ዝርዝር ለፀጥታ ኃይሎች የተሰጠ ቢሆንም ስማቸው #ተመርጦ የተከበበ ብቻ እንዲገቡ ተደርጓል። ጋዜጠኞች ገብተው ቪዲዮ የሚቀርጹ ወይም በተቃራኒው ያልገባላቸው ሚዲያዎች አሉ። የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ምርጫውን ለምን እና በምን መስፈርት እንዳደረገ የጥበቃ ሰራተኞች የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልጸዋል። “ያልተከበበ አይገባም” ብለዋል።
©ኢሳት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮችን አቀባበል ለመዘገብ ወደ ቦሌ አየር ማረፊያ የሄዱ ጋዜጠኞች #እንዳይገቡ ተከለከሉ። የ170 ጋዜጠኞች ስም ዝርዝር ለፀጥታ ኃይሎች የተሰጠ ቢሆንም ስማቸው #ተመርጦ የተከበበ ብቻ እንዲገቡ ተደርጓል። ጋዜጠኞች ገብተው ቪዲዮ የሚቀርጹ ወይም በተቃራኒው ያልገባላቸው ሚዲያዎች አሉ። የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ምርጫውን ለምን እና በምን መስፈርት እንዳደረገ የጥበቃ ሰራተኞች የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልጸዋል። “ያልተከበበ አይገባም” ብለዋል።
©ኢሳት
@tsegabwolde @tikvahethiopia