TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኩርድ ታጣቂዎች ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ የሶሪያ መንግስት #እንደሚቀበለው አስታዉቋል፡፡ የኩርድ ታጣቂዎች በሩሲያ አደራዳሪነት ከደማስቆ ጋር በሰላም ጉዳይ ውይይት ለማድረግ ወስነዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወታደሮች ሶሪያን ለቀው እንዲወጡ ከወሰኑ በኋላ የኩርድ ታጣቂዎች በሩሲያ አደራዳሪነት ከፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ መንግስት ጋር ለመወያየት ፍላጎት እንዳለው የታጣቂ ቡድኑ ኃላፊ ገልጿል፡፡

ምንጭ፦ ፕረስ ቴቪ
@tsegabwolde @tikvahethiopia