#እንታረቅ
እንታረቅ በሚል በተዘጋጀዉ መርኃግብር ላይ በርካታ ሰዎች ባለመግባታቸው ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ ያነጋገርናቸው ቅሬታ አቅራቢዎች ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ ከክልል ከተማ ከተጠቀሰው ጌዜ ቀድመን ብንመጣም መግባት አልቻልንም በማለት ቅሬታዎችን በጁፒተር ሆቴል በር ላይ ለነበሩ የሆቴሉ ሰራተኛኞችና ለጸጥታ አካላት ያቀረቡ ሲሆን የፕሮግራሙ አስተባባሪ በበኩላቸው "ቦታ ስለሞላ ነው የመረጥነው ሰው የለም ብለዋል በቀጣይ ሳምንት ተመሳሳይ ፕሮግራም እናዘጋጃለን ሰፊ አዳራሽ ባለማዘጋጀታችን ግን ይቅርታ እንጠይቃለን" የሚል ምላሻቸውን ሰጥተዋል፡፡
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንታረቅ በሚል በተዘጋጀዉ መርኃግብር ላይ በርካታ ሰዎች ባለመግባታቸው ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ ያነጋገርናቸው ቅሬታ አቅራቢዎች ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ ከክልል ከተማ ከተጠቀሰው ጌዜ ቀድመን ብንመጣም መግባት አልቻልንም በማለት ቅሬታዎችን በጁፒተር ሆቴል በር ላይ ለነበሩ የሆቴሉ ሰራተኛኞችና ለጸጥታ አካላት ያቀረቡ ሲሆን የፕሮግራሙ አስተባባሪ በበኩላቸው "ቦታ ስለሞላ ነው የመረጥነው ሰው የለም ብለዋል በቀጣይ ሳምንት ተመሳሳይ ፕሮግራም እናዘጋጃለን ሰፊ አዳራሽ ባለማዘጋጀታችን ግን ይቅርታ እንጠይቃለን" የሚል ምላሻቸውን ሰጥተዋል፡፡
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia