TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በደቡብ ጎንደር #እስቴ_ወረዳ በተፈጠረ ግጭት ቃጠሎ የደረሰባቸውን ሁለት መስኪዶች በተሻለ ጥራት መልሶ ለመገንባት እንቅስቃሴ ተጀመረ። አስተባባሪዎቹ እንደገለፁት ድጋፍ ለማሰባሰብ ባንክ አካውንት ተከፍቷል። ግጭቱ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ አንድ ሰርግ ላይ በተፈጠረ ውዝግብ ወደ ስፋ አለመግባባት አምርቶ በመስኪዶቹ ላይ ጥቃት ተፈፅሟል። የአማራ ክልል ጉዳዩን እያጣራሁ ነኝ ብሎ ሲያበቃ ማንነታቸው ያልታወቁ ሀይሎች እጃቸው አለበት ሲል መጠርጠሩን ተናግሯል።

©Wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🥰1
ጋዜጠኛ ዳዊት እንደሻው...

"ደቡብ ጎንደር ዞን ምስራቅ #እስቴ_ወረዳ እሁድ የካቲት 3 ከለሊቱ 10 ሰዓት ላይ አንድ መስጅድ በግለሰቦች ተቃጥሎ ማደሩን ከአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ ሼክ ሙሐመድ ሐሰን አረጋግጫለሁ፡፡"

@tsegabwolde @tikvahethiopia
6 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ‼️

በደቡብ ጎንደር #እስቴ_ወረዳ ላይ ከሁለት መስጅዶች ቃጠሎ ጋር በተያያዘ #እጃቸው አለበት የተባሉ 6 #ተጠርጣሪዎች በአማራ ክልል ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia