TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update ሐያት ሆስፒታልና ሐያት ሜዲሲን ኮሌጅ ተሸጠ። ቦሌ የሚገኘውን ሐያት ሆስፒታል በከፍተኛ የሼር ድርሻ የሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ባለቤት የሆኑት አቶ #ድንቁ_ደያስ እንደገዙት ምንጮቼ ገልፀዋል ሲል ጉለሌ ፖስት ዘግቧል። በከፍተኛ የሼር ድርሻ የተገዛው ሐያት ሆስፒታልና ሐያት ሜዲሲን ኮሌጅ ሲሆን የሸጡት የሆስፒታሉ ባለቤት አቶ #ኢብራይም_ናኦድ በትውልድ ኤርትራዊ ናቸው ብሏል ዘገባው።

ምንጭ፦ ጉለሌ ፖስት(ውብሸት ታዬ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia