#Update ሐያት ሆስፒታልና ሐያት ሜዲሲን ኮሌጅ ተሸጠ። ቦሌ የሚገኘውን ሐያት ሆስፒታል በከፍተኛ የሼር ድርሻ የሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ባለቤት የሆኑት አቶ #ድንቁ_ደያስ እንደገዙት ምንጮቼ ገልፀዋል ሲል ጉለሌ ፖስት ዘግቧል። በከፍተኛ የሼር ድርሻ የተገዛው ሐያት ሆስፒታልና ሐያት ሜዲሲን ኮሌጅ ሲሆን የሸጡት የሆስፒታሉ ባለቤት አቶ #ኢብራይም_ናኦድ በትውልድ ኤርትራዊ ናቸው ብሏል ዘገባው።
ምንጭ፦ ጉለሌ ፖስት(ውብሸት ታዬ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ጉለሌ ፖስት(ውብሸት ታዬ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia