TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ማስታወሻ‼️ኢትዮጵያ እና ኬንያ በባሕር ዳር ለሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የስታድየም #መግቢያ ዋጋ፦

1ኛ.ክቡር ትሪቡን 200 ብር
2ኛ.ከክቡር ትሪቡን ጎን ለጎን 50 ብር
3ኛ. ሶስተኛ ደረጃ 25 ብር
4ኛ.አራተኛ ደረጃ 10 ብር

ተመልካቾች ትኬቱን ከቀኑ 6፡00 ጀምሮ በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታድየም ማግኘት ትችላላችሁ፡፡ ጨዋታው ከቀኑ 10፡00 ይጀምራል!

©የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማርኬቲንግ ዳይሬክተር አቶ #ኢሳያስ_ታደሰ
@tsegabwolde @tikvahethiopia