TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update

የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ከዚህ ቀደም በሃገር አቀፍ ደረጃ በታወጀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ታግደው የነበሩ አገልግሎቶች ከሰኞ የካቲት 14 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ እንደሚጀምሩ አሳውቋል።

ኤጀንሲው ፥ ከ #አዲስ_የነዋሪነት_መታወቂያ_አገልግሎት ውጭ ከሰኞ የካቲት 14/2014 ጀምሮ የታገዱ አገልግሎቶች እንደሚጀምሩ እና በሁሉም ክ/ከተማ በየወረዳው በተዘጋጀ መርሃ ግብር ነዋሪው እንዲስተናገድ መልዕክት አስተላልፏል ።

@tikvahethiopia
👍219👎44😢9👏7🥰5😱1