#NewsAlert በአማራ ክልል በጥረት ኮርፖሬት ስር የሚተዳደሩ ከአስር በላይ ኩባንያዎች በአክሲዮንና ሙሉ በሙሉ በሽያጭ ወደ ግል እንዲዛወሩ መወሰኑን የኮርፖሬሽኑ ምክትል ስራ አስፈፃሚ አቶ #አባተ_ስጦታው አስታውቀዋል። በአክሲዮንና በሽያጭ ወደ ግል ከሚዘዋወሩት ኩባንያዎች መካከል አምባሰል ንግድ ስራዎች ድርጅት፣ ጥቁር አባይ ትራንስፖርት፣የባህር ዳርና ኮምቦልቻ ጨርቃጨርቅ ፉብሪካዎች ይገኙበታል።
Via #ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia