TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.7K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#NewsAlert በአማራ ክልል በጥረት ኮርፖሬት ስር የሚተዳደሩ ከአስር በላይ ኩባንያዎች በአክሲዮንና ሙሉ በሙሉ በሽያጭ ወደ ግል እንዲዛወሩ መወሰኑን የኮርፖሬሽኑ ምክትል ስራ አስፈፃሚ አቶ #አባተ_ስጦታው አስታውቀዋል። በአክሲዮንና በሽያጭ ወደ ግል ከሚዘዋወሩት ኩባንያዎች መካከል አምባሰል ንግድ ስራዎች ድርጅት፣ ጥቁር አባይ ትራንስፖርት፣የባህር ዳርና ኮምቦልቻ ጨርቃጨርቅ ፉብሪካዎች ይገኙበታል።

Via #ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia