የኢህአዴግ ውህደት...
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዝዳንት #አሻድሌ_ሀሰን ኢህአዴግን ወደ ውህደት የሚያደርገውን ሂደት በተመለከተ የተናገሩት፦
• ባልወሰናቸው ውሳኔዎች፣ ባልተሳተፍንባቸው ጉዳዮች አጠቃላይ የተቀመጡ አቅጣጫዎች ላይ ታዳጊ ክልሎች ወስደን እንድንፈጽም ይደረጋል
• አጋር ድርጅቶነና ታዳጊ ክልሎች መባላችን እነዚህን ክልሎች የሚመሩ ድርጅቶችና መንግስታቸውም ጭምር በራሳቸው ተማምነው ክልላቸውን እንዳይመሩ ሆነዋል፣
• ባለፉት 28 ዓመታት እነዚህን ክልሎች የሚመሩ መሪ ድርጅቶችም ሆኑ መንግስታቸው ጭምር በራሳቸው ተማመነው ስራ እንዳይሰሩ ሆነዋል፣
• ባለፉት 28 ዓመታት በነበረው ሂደት ታዳጊ ክልሎች ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ሊታጩ አይችሉም፣ በፓርቲው ውስጥ ድምጽ መስጠት አንችልም፣ ይህ ደግሞ በራሱ ስነልቦናዊ ጫና ፈጥሮብናለ፣
• አሁን ላይ ኢህአዴግ ወደ ውህድ ፓርቲ መምጣቱ ጠንካራ አገራዊ ፓርቲ በመፍጠር የአገራችንን ችግሮች ለመቅረፍ ያግዛል።
Via አዲስ ዘመን ጋዜጣ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዝዳንት #አሻድሌ_ሀሰን ኢህአዴግን ወደ ውህደት የሚያደርገውን ሂደት በተመለከተ የተናገሩት፦
• ባልወሰናቸው ውሳኔዎች፣ ባልተሳተፍንባቸው ጉዳዮች አጠቃላይ የተቀመጡ አቅጣጫዎች ላይ ታዳጊ ክልሎች ወስደን እንድንፈጽም ይደረጋል
• አጋር ድርጅቶነና ታዳጊ ክልሎች መባላችን እነዚህን ክልሎች የሚመሩ ድርጅቶችና መንግስታቸውም ጭምር በራሳቸው ተማምነው ክልላቸውን እንዳይመሩ ሆነዋል፣
• ባለፉት 28 ዓመታት እነዚህን ክልሎች የሚመሩ መሪ ድርጅቶችም ሆኑ መንግስታቸው ጭምር በራሳቸው ተማመነው ስራ እንዳይሰሩ ሆነዋል፣
• ባለፉት 28 ዓመታት በነበረው ሂደት ታዳጊ ክልሎች ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ሊታጩ አይችሉም፣ በፓርቲው ውስጥ ድምጽ መስጠት አንችልም፣ ይህ ደግሞ በራሱ ስነልቦናዊ ጫና ፈጥሮብናለ፣
• አሁን ላይ ኢህአዴግ ወደ ውህድ ፓርቲ መምጣቱ ጠንካራ አገራዊ ፓርቲ በመፍጠር የአገራችንን ችግሮች ለመቅረፍ ያግዛል።
Via አዲስ ዘመን ጋዜጣ
@tsegabwolde @tikvahethiopia