የኢትዮጵያ አየር መንገድ🛫
ኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ7ኛ ተከታታይ ጊዜ የአፍሪካ የምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን #አሸነፈ።
አየር መንገዱ ሞሮኮ ራባት ላይ እየተካሄደ በሚገኘው 50ኛው የአፍሪካ ታላላቅ አየር መንገዶች ማህበር አመታዊ ጉባኤ ላይ አሸናፊ መሆኑ የተበሰረው።
የእውቅናው ሽልማቱ ለአየር መንገዱ በፋይናንስና ትርፋማነት አፈጻጸም ላይ ባሳየው የላቀ ደረጃ ምክንያት እንደተበረከተለት ተነግሯል።
ምንጭ፦ FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ7ኛ ተከታታይ ጊዜ የአፍሪካ የምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን #አሸነፈ።
አየር መንገዱ ሞሮኮ ራባት ላይ እየተካሄደ በሚገኘው 50ኛው የአፍሪካ ታላላቅ አየር መንገዶች ማህበር አመታዊ ጉባኤ ላይ አሸናፊ መሆኑ የተበሰረው።
የእውቅናው ሽልማቱ ለአየር መንገዱ በፋይናንስና ትርፋማነት አፈጻጸም ላይ ባሳየው የላቀ ደረጃ ምክንያት እንደተበረከተለት ተነግሯል።
ምንጭ፦ FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia