TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የጦር መሳሪያ ዝውውር‼️

የህገ-ወጥ የጦር መሳሪያዎች ዝውውር ጉዳይ ከአሳሳቢነት አልፎ #አስጨናቂ ወደ መሆን ደረጃ ያለፈ ይመስላል፡፡

መገናኛ ብዙሃን በተከታታይ ሳምንታት የሚዘግቡት በሺ የሚቆጠሩ ሽጉጦች፣ በመቶ የሚቆጠሩ የነፍስ ወከፍና የቡድን የጦር መሳሪያዎች፣ በ100 ሺ የሚቆጠሩ ጥይቶች መያዛቸውን ሆኗል፡፡

ቁጥሩ የሚያመለክተው የተያዙትን ብቻ እንጂ ከፀጥታ ሃይሎች ዓይን አልፎ የገባውና የተበተነው የጦር መሳሪያ ምን ያህል እንደሆነ አይታወቅም፡፡

ኢትዮጵያ በየአካባቢው በሚነሱ #ግጭቶች በምትታመስበት በአሁኑ ወቅት የጦር መሳሪያዎች ስርጭት አደጋውን እንዳያባብሰው ያስፈራል፡፡

ለመሆኑ የጦር መሳሪያዎቹ ዝውውርን መቆጣጠር ያልተቻለው ስለ ምንድን ነው?በአዘዋዋሪዎቹ ላይ ሕጉ የሚጥለው ቅጣትስ ማረሚያ በሚባል ደረጃ የተቀረፀ ነው ወይ? ከላይ ያለውን የሸገር FM 102.1 ወሬ በጥሞና ያዳምጡ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia