TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
እስቴ🔝

የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ዋና ሰብሳቢና የኢትዮጲያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ፣ ኡስታዝ አህመዲን ጀበል፣ ኢንጅነር ኡስታዝ በድሩ ሁሴን እና ሃጂ ሱልጣን መሃመድ አማን ዛሬ #በእስቴ በመገኘት መስጊዱ የተቃጠለባቸውን ህብረተሰቦች፣ የንግድ ተቋሞቻቸው የተዘረፈባቸውን ሙስሊሞችን ሱቆች ጎብኝተዋል። ጠዋት ላይም የአማራ ክልል የፀጥታ ዘርፍ ሀላፊ ብርጋዴር ጄነራል #አሳምነውን በጽ/ቤታቸው በመገኘት ስለችግሮቹ ዉይይት ተደርጓል። ህዝበ ሙስሊሙን #በማስተባበር የተቃጠሉትን መስጊዶች እንደሚያሰሩ በመግለፅ የህዝቡን ሞራል በማነሳሳት ተስፋ ሰጥተዋቸዋል።

Via አህመዲን ጀበል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ብ/ጄኔራል #አሳምነውን ቀድቻቸዋለሁ" ጋዜጠኛ ፋሲካ ታደሰ ከBBC አማርኛ ጋር ያደረጉትን ቃለ መጠይቅ ከታች ያንብቡት👇
https://telegra.ph/ብጄኔራል-አሳምነውን-ቀድቻቸዋለሁ-ጋዜጠኛ-ፋሲካ-ታደሰ-07-04